የወራቤ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ በርዕሰ መስተዳድር እንደሻው ጣሰው (ዶ/ር) ተመረቀ።
ወራቤ ግንቦት 14/2018ወራቤ ከተማ አስተዳደር ከ1.25 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውን በርካታ የልማት ፕሮጀክቶችን በይፋ አስመርቋል።
የወራቤ የሀይል ማከፋፈያ ጣቢያ መንግስት የህዝብ ፍላጎቶችን ደረጃ በደረጃ ለመፍታት ያለውን የላቀ ቁርጠኝነት ያረጋገጠበት መሆኑ ተገለጸ።