የወራቤ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ በርዕሰ መስተዳድር እንደሻው ጣሰው (ዶ/ር) ተመረቀ።

የወራቤ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ በርዕሰ መስተዳድር እንደሻው ጣሰው (ዶ/ር) ተመረቀ።

በወራቤ ከተማ ከ1.25 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የልማት ፕሮጀክቶች በይፋ ተመረቁ፦

ወራቤ ግንቦት 14/2018ወራቤ ከተማ አስተዳደር ከ1.25 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውን በርካታ የልማት ፕሮጀክቶችን በይፋ አስመርቋል።

የወራቤ የሀይል ማከፋፈያ ጣቢያ መንግስት የህዝብ ፍላጎቶችን ደረጃ በደረጃ ለመፍታት ያለውን የላቀ ቁርጠኝነት ያረጋገጠበት መሆኑ ተገለጸ።

የወራቤ የሀይል ማከፋፈያ ጣቢያ መንግስት የህዝብ ፍላጎቶችን ደረጃ በደረጃ ለመፍታት ያለውን የላቀ ቁርጠኝነት ያረጋገጠበት መሆኑ ተገለጸ።